አስራ ስድሥት ብሔራዊ ቲሞች እየተፋለሙ ያለበት የ 2017ቱ የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር በጋቦን አስተናጋጅነት እየተካሄደ ነው።
ዋሺንግተን ዲሲ —
አሁን ቅርብ ጊዜ ባበቃው ጋናና ዩጋንዳ ባደረጉት ግጥሚያ የጋናው ብላክ ስታርስ ኡጋንዳን 1 ለ 0 አሸንፏል።
ከባድ ሚዛኖቹ ግብፅና ማሊ እኩል ዜሮ ለዜሮ ተለያይተዋል፡፡ ነገ ሁለተኛው ዙር ግጥሚያ ይቀጥል የA ምድቦቹ ጋቦን ከካሜሩን፤ ቡርኪና ፋሦ ከጊኒ ቢሣዎ ይጋጠማሉ።
በተቻለ የየዕለቱን ግጥሚያ እየተከታተልን ለመዘገብ እንሞክራለን ቲሞችንም እናስተዋውቃለን።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5