አፍሪካ በጋዜጦች

አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት፣ የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።

አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት፣ የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።

ሁኔታዎች የተረጋጉ ቢመስሉም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲቀጥል ተደረገ ይላል ዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ፣ ጀርመን የአፍሪካ ፀጥታንና ልማትን ለማጠናከር ማቀድዋ ሮይተርስ ገለፀ፣ የህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ በአፍሪካውያን ተማሪዎች ላይ የሚፈፀመውን ጥቃት እንዳወገዙ ጋርዲያን ጋዜጣ ጠቆመ የሚሉትን ርዕሶችን በዛሬው ቅንብራችን የምንመለከተው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

አፍሪካ በጋዜጦች