2016 ለአፍሪካ ምጣኔ ሃብት ዕድገት አዳጋች ነበር

  • ሰሎሞን ክፍሌ

የአፍሪካ ካርታ

የአውሮፓውያኑ ዓመት 2016 ለአፍሪካ ምጣኔ ሃብት እድገት በጣም አዳጋች እንደሚሆን ተተንብዮ ነበር፡፡

በኢኮኖሚያቸው ጠንካሮች የሚባሉት ናይጄሪያና ደቡብ አፍሪካ ወደ ግሽበት ሲያሽቆለቁሉ ትኩሳቱ የፈጃቸው ሌሎች አገሮች ደግሞ የዓለም ገበያ ዋጋን ለመቀነስ ተገድደዋል።

የምጣኔ ሃብት ጠበብት በ2017 አንዳንዶቹ ሃገሮች ሊያገግሙ እንደሚችሉ በርካታ ሌሎች ግን ወደፊት ሊከሰት ከሚችል ቀውስ ለመዳን ኢኮኖሚያቸውን ማስፋት እንዳለባቸው ይመክራሉ።

የቪኦኤዋ አኒታ ፓወል ከጆሐንስበርግ ያደረሰችን ዘገባ አለ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

2016 ለአፍሪካ ምጣኔ ሃብት ዕድገት አዳጋች ነበር