የአፋር ወጣቶች በክልሉ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ የመብት ጥሰቶች እንዲቆም ጠየቁ

  • እስክንድር ፍሬው
የአምባገነኖች ጊዜ አልፏል ያሉ አንዳንድ የአፋር ወጣቶች ፌደራል መንግሥቱ በክልሉ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ የመብት ጥሰቶችን እንዲያስቆሙ ጠየቁ፡፡

የአምባገነኖች ጊዜ አልፏል ያሉ አንዳንድ የአፋር ወጣቶች ፌደራል መንግሥቱ በክልሉ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ የመብት ጥሰቶችን እንዲያስቆሙ ጠየቁ፡፡ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከክልሉ ሕዝብ ተወካዮች ከተወያዩበት ጊዜ ጀምሮ ለእርሳቸው አቤቱታና ጥያቄ ሊያቀርቡ የነበሩ ወጣቶችን ማሰርና ማስፈራራቱ መቀጠሉንም ገልፀዋል፡፡

በዚያ ውይይት ላይ የተገኙት የክልሉ መንግሥት የመረጣቸው ደጋፊዎችና ካድሬዎች ብቻ ናቸው ይላሉ ወጣቶቹ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የአፋር ወጣቶች በክልሉ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ የመብት ጥሰቶች እንዲቆም ጠየቁ