Your browser doesn’t support HTML5
የአማራ ክልል ምክትል አስተዳዳሪ ከሥልጣናቸው እንዲነሱ ተቃዋሚዎች ጠየቁ
የአድነት ለፍትሕና ለዲሞክራሲ ፓርቲና የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ትናንት እሑድ ባሕር ዳር ውስጥ ባካሄዱት ሰላማዊ የተቃዋሞ ሰልፍ ምክትል አስተዳዳሪው ከሥልጣናቸው እንዲነሱ መጠየቁን፣ የአንድነት መሪ ተናገሩ።
ምክትል አስተዳዳሪው ተናግረዋል የተባለውን የጥላቻ ንግግር ማስተባበላቸው ይታወቃል።