2009 ዓ.ም "አስቸጋሪ ዓመት ነበር" ሲሉ ሁለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተናገሩ

  • እስክንድር ፍሬው

መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ

እየተጠናቀቀ ያለውን የ2009 ዓ.ም. “አስቸጋሪ ዓመት ነበር" ሲሉ የገለፁት ሁለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአዲሱ የ2010 ዓ.ም ለውጥ ለማምጣት ሠላማዊ ትግላቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል፡፡

እየተጠናቀቀ ያለውን የ2009 ዓ.ም. “አስቸጋሪ ዓመት” ሲሉ የገለፁት ሁለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአዲሱ የ2010 ዓ.ም ለውጥ ለማምጣት ሠላማዊ ትግላቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል፡፡

መኢአድና ሰማያዊ ፓርቲ በሰጡት መግለጫ ከአዲሱ ዓመት ቀዳማዊ የፓለቲካ አጀንዳዎቻቸው አንዱ የአዲስ አበባ ምክር ቤት ምርጫ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

2009 ዓ.ም "አስቸጋሪ ዓመት ነበር" ሲሉ ሁለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተናገሩ