የአድዋን ታሪክ ለዘላለም የሚዘክር .. የታሪኩንም ያህል "ታላቅ" ይሆናል የተባለ ሃውልት አዲስ አበባ በመጭው ዓመት እንደምታቆም የከተማይቱ ከንቲባ አበሰሩ።
አዲስ አበባ —
የጥንታዊት ኢትዮጵያ የአርበኞች ማሕበር ተወካይ በበኩላቸው አዲሱ ትውልድ አንድነቱ የተጠበቀ አገር እርሱን ለሚከተለው መጭው ትውልድ ያስተላልፍ ዘንድ ያሉበትን የአደራ ጥሪ ያሰሙበትን ንግግር ጠቅሶ የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ሪፖርት ልኳል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
23ኛው የአድዋ ድል በዓል - በአዲስ አበባ