23ኛው የአድዋ ድል በዓል በአድዋ ከተማ በድምቀት ተከብሮ ውሏል።
መቀሌ —
"በኢትዮጵያ ችግሮች ሲፈጠሩ ልዮነትን እንደ ፀጋ በመቀበልና ከአድዋ ድል የአንድነት መንፈስ በመውረስ እንወጣዋለን" ሲሉ በክብረ-በዓሉ የተገኙት የኢትዮጵያ ፌድራል ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴለሥነ ሥርዓቱ ታዳሚዎች ባሰሙት ንግግር ገልጠዋል።
የትግራይ ክልል መንግስት በበኩሉ በአድዋ ከተማ ለሚገነባው የአድዋ ፓን አፍሪካ ዮኒቨርሲቲ ግንባታ ወጭ የሚውል የ250 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለማበርከት መወሰኑን ይፋ ያደረገበትን ጨምሮ የመቀሌው ዘጋቢያችን ዘግቧል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
23ኛው የአድዋ ድል በዓል በአድዋ ከተማ