በአዳማ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ "ሕገወጥ ነው" ያለውን አካባቢ ለማፍረስ በሄደበት ወቅት ከነዋሪዎች ጋር በተፈጠረ ግጭት ሁለት ሰዎች መቁሰላቸው ተገለፀ።
አዳማ —
በአዳማ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ "ሕገወጥ ነው" ያለውን አካባቢ ለማፍረስ በሄደበት ወቅት ከነዋሪዎች ጋር በተፈጠረ ግጭት ሁለት ሰዎች መቁሰላቸው ተገለፀ።
በተፈጠረው ችግር እጃቸው አለበት ያላቸውን ሰዎች ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የከተማው አስተዳደር አስታውቋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
አዳማ በተፈጠረ ግጭት ሁለት ሰዎች ቆሰሉ