የአዲስ ስታንዳርድ መጽሔት ሕትመት አቆመ

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

አዲስ ስታንዳርድ ሎጎ

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በጥቅል ያወጣቸው መመሪያዎች የማተሚያ ቤቶችም ስጋት ሆኗል

በኢትዮጵያ የሚታተመው አዲስ ስታንዳርድ መጽሄት ከያዝንው የጥቅምት ወር ጀምሮ የሕትመት ስርጭቱን እንዲያቆም መገደዱን አስታወቀ።

በኢትዮጵያ የተላለፈው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማተሚያ ቤቶች ላይ የፈጠረው “ፍራቻና ስጋት” ለአሳታሚዎች እራስ ምታት እየሆነባቸው እንደሆነ የአዲስ ስታንዳርድ መጽሔት ዋና አዘጋጅ ፀዳለ ለማ ለቪኦኤ ገልጻለች።

በአዲስ አበባ የሚታተሙ የሀገሪቱ አቢይ ጋዜጦች ህትመታቸውን ቀጥለዋል። የአዲስ ስታንዳርድ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጸዳለ ለማን ሔኖክ ሰማእግዜር አነጋግሯል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የአዲስ ስታንዳርድ መጽሔት ሕትመት አቆመ