አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋን አባረረ

  • እስክንድር ፍሬው

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

ላለፉት ሰባት ዓመታት ካስተማርኩበት ከአዲስ አበባ የኒቨርሲቲ “ፖለቲካዊ በሆነ ውሣኔ ተባርሬአለሁ” ሲሉ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ አስታውቀዋል፡፡

ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ

Your browser doesn’t support HTML5

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋን አባረረ

ላለፉት ሰባት ዓመታት ካስተማርኩበት ከአዲስ አበባ የኒቨርሲቲ “ፖለቲካዊ በሆነ ውሣኔ ተባርሬአለሁ” ሲሉ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ አስታውቀዋል፡፡

በዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሣይንስ መምሪያ ወይም ሶሾል ሣይንስ ዲፓርትመንት የፍልስፍና መምህርና የፖለቲካ ተንታኝ ሆነው የቆዩት ዶ/ር ዳኛቸው የዩኒቨሲቲው አስተዳደር ኮንትራቴ እንዲታደስ ላቀረብኩት ይፋ ጥያቄ ይፋ ምላሽ አለመስጠቱም ይህንኑ የሚያጠናክር ነው ብለዋል፡፡

ከዩኒቨርሲቲው አስተዳደር መልስ ማግኘት አልተቻለም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡