ሰሞኑን በንፍስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ "ማንጎ ጨፌ" በሚባል አካባቢ ከ2 ሺህ በላይ ቤቶች በኃይል መፍረሳቸውን መላው የኢትዮጵያ የአንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ —
ሰሞኑን በንፍስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ "ማንጎ ጨፌ" በሚባል አካባቢ ከ2 ሺህ በላይ ቤቶች በኃይል መፍረሳቸውን መላው የኢትዮጵያ የአንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታወቀ፡፡ ቤታቸው የፈረሰባቸው ነዋሪዎች በተፈፀመው ተደጋጋሚ ድርጊት መማረራችውንም ገልፀዋል፡፡ በአካባቢው አስተዳደር ክህድት እንደተፈፀመባችውም ይናገራሉ፡፡
ከአዲስ አበባ አስተዳደርም ሆነ ከአካባቢው ባለሥልጣናት ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ዛሬም አልተሳካም፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የመኢአድ መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
የመኢአድ መግለጫ