በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በተለይ ሐና ማርያም በተባለው አካባቢ ከ6 ሺህ ያላነሱ ቤቶች በመፍረሳቸው ተበደልን ያሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።
አዲስ አበባ —
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በተለይ ሐና ማርያም በተባለው አካባቢ ከ6 ሺህ ያላነሱ ቤቶች በመፍረሳቸው ተበደልን ያሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።
ባለፉት 2 ዓመታት ከመንግሥት መፍትሄ እንዳላገኙና በዚህም በእጅጉ መማረራቸውን ገልጸዋል። የማፍረሱ ተግባር እስከዛሬ ያልተቋረጠ መሆኑንም ይገልጻሉ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ሐና ማርያም አካባቢ ቤቶች መፍረሳቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ