ቢሮው በፖሊስ በመከበቡ ሥራ መሥራት እንዳልቻለ ባልደራስ ፓርቲ ገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

ቢሮው በፖሊስ በመከበቡ ሥራ መሥራት እንዳልቻለ ባልደራስ ፓርቲ ገለፀ

ቢሮው በፖሊስ በመከበቡ ምክንያት መደበኛ የቢሮ ሥራ ማከናወን እንዳልቻለ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ አስታወቀ።

“ድርጊቱ የዓድዋ በዓልን በተረጋጋ መልኩ እንዳናከብር ታስቦ እንደሚደረግ እናምናለን” ያሉት የፓርቲው ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ ቀለብ ስዩም፣ ለዚህም ባለፈው ዓመት በተመሳሳይ ወቅት ይደረግ ነበር ያሉትን የአባላት እስር በማሳያነት አቅርበዋል፡፡

በጉዳዩ ዙሪያ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ሊሳካልን አልቻለም፡፡

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።