አዲሰ አባበ ውስጥ እያካሄደ ባለው የማጣራት ሥራ ባለቤት የሌላቸውን ሕንፃዎችና ታጥረው የተቀመጡ መሬቶችን ማገኘቱን የከተማዋ አስተዳደር አስታውቋል።
አዲስ አበባ —
አዲሰ አባበ ውስጥ እያካሄደ ባለው የማጣራት ሥራ ባለቤት የሌላቸውን ሕንፃዎችና ታጥረው የተቀመጡ መሬቶችን ማገኘቱን የከተማዋ አስተዳደር አስታውቋል።
ምክትል ከንቲባው አቶ ታከለ ኡማ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ቃለ-ምልልስ ባደረጉበት ወቅት ሲናገሩ እስከ ፊታችን አዲስ ዓመት ድረስ የማጣራት ሥራው ተጠናቅቆ ውጤቱ ለሕዝብ ይፋ እንደሚደረግ አመልክተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
አዲስ አበባ ውስጥ ባለቤት የሌላቸው ሕንፃዎችና መሬቶች ተገኙ