የኢትዮጵያንና ኤርትራ የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት ተግባራዊ የማድረጉ ሂደት ተጀመረ

  • እስክንድር ፍሬው
በቅርቡ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል የተፈረመውን የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት ተግባራዊ የማድረጉ ሂደት መጀመሩን አቶ መለስ ዓለም ገለፁ፡፡

በቅርቡ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል የተፈረመውን የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት ተግባራዊ የማድረጉ ሂደት መጀመሩን አቶ መለስ ዓለም ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለአሜሪካ ድምጽ ገለፁ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያንና ኤርትራ የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት ተግባራዊ የማድረጉ ሂደት ተጀመረ