ቆይታ ”አሥር ለጤና“ እና “ቀጥ ከልጅነት” ከተባሉት ዘመቻዎች መሪ ጋር

Dr. Selam Aklilu

የካይሪፕራክተር ባለሞያ ናቸው። ዶ/ር ሰላም አክሊሉ ይባላሉ። በያመቱ ቁጥራቸው በብዙ ሺህ የሚገመቱ ሰዎችን “አላስቆም አላስቀምጥ” ለሚል ሥቃይ የሚዳርገውን የጀርባ እና የአከርካሪ አጥንቶች ሕመም፤ አስቀድሞ ለመከላከል የሚበጁ መላዎች ያቀፈ ዘመቻ ይዘዋል።

ዶ/ር ሰላም በቅርቡ ወደ ስቱዲዮዋችን ጎራ ባሉበት ወቅት ስለ ያዙት ጥረት እና እነኝህ የሕመም ዓይነቶች በተለይ በካይሮፕራክቲክ ሕክምና መረዳት የሚችሉ በሆኑ ጊዜ ስለሚኖረው ሁኔታ አወያተናቸዋል።

የምልልሳችንን የመጀመሪያ ክፍል ከዚህ ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ቆይታ ከ'አሥር ለጤና'እና 'ቀጥ ከልጅነት'ዘመቻዎች መሪ ጋር