የእናቶች ጤና በትግራይ

Your browser doesn’t support HTML5

የእናቶች ጤና በትግራይ

ነፍሰጡሮች በጦርነት ውስጥ የሚያጋጥሟቸው አስቸጋሪ ሁኔታዎች

የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት በተጋጋለበት ወቅት የመቀሌው አይደር ሆስፒታል ውስጥ በከፍተኛ የህክምና ክትትል ላይ ሆነው የወለዱ ሁለት እናቶችን ሙሉጌታ አፅብሃ አነጋግሯል።

የሙሉጌታን ዘገባ አካትታ የትግርኛ ዝግጅት ክፍላችን ባልደረባ ሳራ ፍሰሃዬ ያሰናዳችው ዘገባ ቀጥሎ ይቀርባል።