ኢሰመኮ ስለሚታሰሩ ሰዎች ማስረጃ ማሰባሰብ አለመቻሉ እንዳሳሰበው ገለፀ

  • መለስካቸው አምሃ

ኢሰመኮ

ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር የዋሉ ሰዎችን ሁኔታ ለመከታተል የሚያስል መረጃ ማሰባሰብ አለመቻሉ ክፉኛ እንዳሳሰበው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን/ኢሰመኮ/ ገለፀ።

ከዐዋጁ በተገናኘ የተካሄዱ እስሮችና የታሳሪዎች ሁኔታ አፋጣኝ ትኩረት የሚሻ እንደሆነም አስታወቀ።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኢሰመኮ ስለሚታሰሩ ሰዎች ማስረጃ ማሰባሰብ አለመቻሉ እንዳሳሰበው ገለፀ