ሌላ የትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤል ሠልፍ በቴል አቪቭ

ሺሞን ሰሎሞን - የእሥራኤል ክኔሴት የቀድሞ አባል

ትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤላዊያን ቴልአቪቭ ከተማ ላይ ትናንት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገው ከፖሊስ ጋር ተጋጭተዋል፡፡

በመጀመሪያው የትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤል ሠልፍ ወቅት /ፎቶ ፋይል/

Your browser doesn’t support HTML5

ሌላ የትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤል ሠልፍ በቴል አቪቭ

Your browser doesn’t support HTML5

ከቀድሞ የእሥራኤል ፓርላማ አባል ሺሞን ሰሎሞን ጋር የተደረገ ቃለ-ምልልስ

ትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤላዊያን ቴልአቪቭ ከተማ ላይ ትናንት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገው ከፖሊስ ጋር ተጋጭተዋል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ በፌስ ቡክ የአመፅ መልዕክቶችን ሲያሠራጭ ነበር የተባለ ትውልደ-ኢትዮጵያ እሥራኤላዊ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ውሎ ምርመራ ከተደረገበት በኋላ መለቀቁ ታውቋል፡፡

ሁኔታውን አስመልክቶ እስከቅርብ ጊዜ የእሥራኤል ፓርላማ አባል የነበሩት ትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤል ሺሞን ሰሎሞን ለቪኦኤ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

ዘገባውንና ከቀድሞ የእሥራኤል ፓርላማ (ክኔሴት) አባል ሺሞን ሰሎሞን ጋር የተደረገውን ቃለ-ምልልስ ከተያያዙት የድምፅ ፋይሎች ያዳምጡ፡፡