ምክር ቤቱ ዶ/ር ደብረፅዮንን ጨምሮ የ38 ግለሰቦችን ያለመከሰስ መብት አነሳ

የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል ጨምሮ የ38 ግለሰቦችን ያለመከሰስ መብት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ አነሳ።

በህወሓት ውስጥ አለ የተባለው የወንጀለኞች ብድን የሽብር ጥቃት ለመሰንዘር መረብ እንደዘረጋ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ።

ዓለማቀፉ ኅብረተሰብ የወንጀለኛው ቡድን ከሚነዛው የሀሰት መረጃ ራሱን እንዲጠብቅም ጥሪ አቀረበ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

Your browser doesn’t support HTML5

ምክር ቤቱ ዶ/ር ደብረፅዮንን ጨምሮ የ38 ግለሰቦችን ያለመከሰስ መብት አነሳ