የምርጫው መተላለፍ ጸደቀ

  • መለስካቸው አምሃ

የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ2012 ሃገርቀፍ ምርጫ መርኃ ግብር ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ አፀደቀው። የቦርዱ ሰብሳቢ የውሳኔውን ምክንያቶች አብራርተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የምርጫው መተላለፍ ጸደቀ