አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ መንግሥት በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል እያካሄደ እንዳለ የሚገልፀው የህግ ማስከበር ዘመቻ ፍፃሜውን ሊያገኝ መዳረሱን አስታወቀ።
Final Phase of the Rule of Law Operations Commences pic.twitter.com/TAAyZxSe0U
— Abiy Ahmed Ali 🇪🇹 (@AbiyAhmedAli) November 26, 2020
የዘመቻው ማጠናቀቂያ በሆነችው መቀሌ ከተማና ነዋሪዎቿ ላይ ጉዳት እንዳይደርስ የሚቻለው ጥንቃቄ ሁሉ እንደሚደረግም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፁ። ከዚሁ ጋር በተያያዘ የፌዴራል መንግሥት በተቆጣጠራቸው የትግራይ ክልል አካባቢዎች ሰብዓዊ ድጋፍ እየቀረበ እንደሆነ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አመለከተ።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5