በደቡብ ወሎ የጤና ተቋማት መውደማቸውን ዞኑ አስታወቀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ወሎ የጤና ተቋማት መውደማቸውን ዞኑ አስታወቀ

የህወሓት ተዋጊዎች ገብተውባቸው በነበሩ የደቡብ ወሎ አካባቢዎች የጤና ተቋማት ላይ “ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል” ሲል የዞኑ ጤና መምሪያ ገልጿል።

ለዚህ ክስ እስካሁን ከህወሓት የተሰማ ምላሽ ባይኖርም ቀደም ሲል መሪዎቹ ይሰጧቸው በነበሩ መግለጫዎ ግን ታጣቂዎቻቸው በሲቪል ተቋማት ላይ ጉዳት እንደማያደርሱ ሲናገሩ ቆይተዋል።

የጤና ተቋማቱ አሁን የሚገኙበት ሁኔታ ቀድሞ ሲሰጡ የነበሩ አገልግሎቶችን ለማስቀጠል የሚያስችል አለመሆኑን የዞኑ ባለሥልጣናት አመልክተዋል።