አፍሪካ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያላት የንግድና ምጣኔ ኃብት ትስስር

  • መለስካቸው አምሃ
የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በዛሬው ዕለት አፍሪካ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያላትን የንግድና ምጣኔ ኃብት ትስስር የተመለከተ ውይይት ተካሂዷል።

የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በዛሬው ዕለት አፍሪካ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያላትን የንግድና ምጣኔ ኃብት ትስስር የተመለከተ ውይይት ተካሂዷል።

የኢትዮጵያውን ጠቅላይ ሚኒስትር ጨምሮ ሌሎች ሦስት የአፍሪካ መሪዎች በተገኙበት ጉባዔ የንግድና ኢንቨስትመንት ትስስሩን ለማጠናከር አሜሪካ ያላትን ቁርጠኝነት በአፍሪካ ሕብረት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

አፍሪካ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያላት የንግድና ምጣኔ ኃብት ትስስር