የኮሪደር ልማቱ የአካል ጉዳተኞችን ለሥራ አጥነት ዳርጓል ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

የኮሪደር ልማቱ የአካል ጉዳተኞችን ለሥራ አጥነት ዳርጓል ተባለ

በአዲስ አበባ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት፣ አካል ጉዳተኞችን ለሥራ አጥነት እየዳረገ ነው ሲል የከተማዋ የአካል ጉዳተኞች ማኅበር አስታወቀ፡፡ ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየት የሰጡ አካል ጉዳተኞችም የመስሪያ ቦታችን በመፍረሱ ለችግር ተዳርገናል ብለዋል፡፡ የከተማዋ አስተዳደር በበኩሉ የኮሪደር ልማቱ የአካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ ነው ይላል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።