በስደተኞች ጉዳይ የትረምፕ እና የኮሎምቢያው ፕሬዝደንት ንትርክ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በስደተኞች ጉዳይ የትረምፕ እና የኮሎምቢያው ፕሬዝደንት ንትርክ

የኮሎምቢያው ፕሬዝደንት ከአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ጋራ በትዊት ያደረጉት ምልልስ፣ የቡና ሲኒ ማዕበል አስነስቷል።

ፕሬዝደንት ትረምፕ በሕገ ወጥ ስደተኞች ላይ እየወሰዱ ባለው ጠንክራ እርምጃ መሠረት፣ አሜሪካ ወደ ኮሎምቢያ የምትመልሳቸውን ስደተኞችን የሃገሪቱ መንግሥት እንዲቀበል ዋይት ሃውስ ጠንካራ ትዕዛዝ በማስተላለፉ፣ ሊፈጠር የነበረው የንግድ ጦርነት ተገቷል።

የቪኦኤ ዋይት ሃውስ ዘጋቢ አኒታ ፓወል ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።