የወጣቶች የሱስ ተጋላጭነትና እያስከተለ ያለው የጤና ቀውስ

Your browser doesn’t support HTML5

የወጣቶች የሱስ ተጋላጭነትና እያስከተለ ያለው የጤና ቀውስ

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው በሱሰ ውስጥ ያለፉ ወጣቶች፥ የአልኮል መጠጥን፣ ሲጋራንና ጫትን ጨምሮ እንደ ቀልድ የጀመሯቸው ሱስ አማጭ ልምምዶች፣ እያደር ሕይወታቸውን እንዳመስቃቀሉባቸውና የጤና እክልም እንዳመጡባቸው ነግረውናል፡፡

በጉዳዩ ላይ ያነጋገርናቸው የሥነ ልቡና ባለሞያዎች በበኩላቸው፣ የወጣቶች የሱስ ተጋላጭነት እያስከተለባቸው ካለው ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ባለፈ፣ ለአእምሮ ጤና ሕመምም ምክንያት እየኾነ መምጣቱን ይናገራሉ፡፡

በዚኽ ጉዳይ ላይ የተዘጋጀውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይመልከቱ።