በአሜሪካ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲው የሕግ መወሰኛ ሸንጎውን ወይም ሴኔት በበላይነት ተቆጣጥሯል። ይህም በድጋሚ ፕሬዝደንታዊ ፉክክሩን ላሸነፉት ዶናልድ ትረምፕ፣ ያቀዷቸውን የሕግ ለውጦች ለማድረግ ቁልፍ የሆነ መሣሪያ ይሰጣቸዋል።
የቪኦኤ የኮንግረስ ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን የላከችው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
ሪፐብሊካኖቹ ሕገ መወሰኛውን ከአራት ዓመታት በኋላ ተቆጣጥረዋል
በአሜሪካ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲው የሕግ መወሰኛ ሸንጎውን ወይም ሴኔት በበላይነት ተቆጣጥሯል። ይህም በድጋሚ ፕሬዝደንታዊ ፉክክሩን ላሸነፉት ዶናልድ ትረምፕ፣ ያቀዷቸውን የሕግ ለውጦች ለማድረግ ቁልፍ የሆነ መሣሪያ ይሰጣቸዋል።
የቪኦኤ የኮንግረስ ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን የላከችው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።