የአይ ኤም ኤፍ እና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ

Your browser doesn’t support HTML5

የአይ ኤም ኤፍና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ

ዓመታዊው የአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤም ኤፍ)ና የዓለም ባንክ ጉባኤ በዋሽንግተን ዲሲ ተጀምሯል።

ኢትዮጵያን ጨምሮ የአባል ሃገራቱ የገንዘብ ሚንስትሮችና የብሄራዊ ባንክ ገዥዎች የሚሳተፉበት ነው።

የኢኮኖሚና ኢንቨስትመንት አማካሪው አቶ ያሬድ ሃይለመስቀል ይህ ጉባኤ የዓለም ኢኮኖሚ በተለያዩ አካባቢዎች ባሉ ጦርነቶች እየተፈተነ ባለበት ወቅት የሚካሄድ ነው ይላሉ።

/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/