እስራኤል በሊባኖስ ላይ ያካሄደችው ጥቃት ቀጠናዊ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል

  • ቪኦኤ ዜና

እስራኤል በሊባኖስ ላይ ያካሄደችው ጥቃት የወደመ ሰፍራ

Your browser doesn’t support HTML5

እስራኤል በሊባኖስ ላይ ያካሄደችው ጥቃት ቀጠናዊ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል

እስራኤል ሰኞ እለት ሊባኖስ ውስጥ በሚገኙት የሂዝቦላህ ታጣቂዎች ላይ ባካሄደችው የአየር ድብደባ ቢያንስ 490 ሰዎች ሲገደሉ ከ1ሺህ 600 በላይ መቁሰላቸውን የሊባኖስ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። እስራኤል በአካሄደችው በዚህ ጥቃት ጦርነቱ በቀጠናው ሊስፋፋ ይችላል የሚል ስጋት እያየለ መሄዱን ጠቅሳ፣ የአሜሪካ ድምጿ ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ያደረሰችንን ዘገባ፣ ነው፡፡