የኢትዮጵያ ዘመን ቀመር ለምን ተለየ?

መጋቢ ሃዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ

ኢትዮጵያ በየአመቱ መስከረም ወር ላይ አዲስ አመትን የምትቀበልበት የራሷ የዘመን አቆጣጠር ያላት ሃገር ናት::

አስራ ሶስተኛ ወር የምትባለው ጳጉሜ ወርን ጨምሮ በቀንና አመታት አቆጣጠርም ከአውሮፖውያ የዘመን ቀመር በተለየ ትቆጠራለች::

የአሜሪካ ድምጽ የ2017 ዓ.ም አዲስ አመት መቃረብን ምክንያት በማድረግ በዚህ ርዕሰ ጉዳይ በርካታ መጽሃፍትን ያሳተሙትን የስነ ፈለክ ባለሙያ መጋቢ ሃዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰን አነጋግሯቸዋል::

የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር በተገቢው መንገድ ዓለም እዲያውቀው አልተደረገም የሚሉት ዶክተር ሮዳስ የዘመን ቀመሩ ለምን ልዩ እንደሆነና አቆጣጠሩን በተመለከተ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል::

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ዘመን ቀመር ለምን ተለየ?