Your browser doesn’t support HTML5
ዚምባብዌ በቅርቡ የተከሠተውን የኮሌራ ወረርሽኝ መቆጣጠሯን አስታወቀች
ዚምባቡዌ፣ ላለፉት 18 ወራት ገደማ ሲዛመት የቆየውን የኮሌራ ወረርሽኝ መቆጣጠሯን፣ የአገሪቱ ባለሥልጣናት ዐውጀዋል፡፡
የኅብረተሰብ ጤና ባለሞያዎች ግን፣ የውኃ ወለድ በሽታን ያስከተለው ኹኔታ አሁንም እንዳለ መኾኑንና አስቸኳይ ትኩረት እንደሚያስፈልገው ይናገራሉ።
ኮለምበስ ማቩንጋ ከሐራሬ ተከታዩን ዘገባ ልኳል፤ ደረጀ ደስታ ወደ አማርኛ መልሶታል፡፡