ትውልደ ኢትዮጵያዊ አሜሪካዊው ያሬድ ንጉሰ፣ በዘንድሮው የፓሪስ ኦሎምፒክ በ1,500 ሜትር የሩጫ ውድድር የነሃስ ሜዳልያ አሸናፊ ሆኗል።
የአሜሪካ ድምጹ ዘጋቢ በትረ ሥልጣን ወደ ፓሪስ ደውሎ አትሌት ያሬድን አነጋግሮታል፡፡ ቃለምልልሱን ከተያያዘው ድምጽ ይከታተሉ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ትውልደ ኢትዮጵያዊ ኣሜሪካዊው ያሬድ ንጉሰ፣ በዘንድሮው የፓሪስ ኦሎምፒክ በ1,500 ሜትር የሩጫ ውድድር የነሃስ ሜዳልያ አሸናፊ ሆኗል።