በኢንተርኔት ላይ የሚሰራጩ ተገቢ ይልሆኑ ስድቦች እና የጥላቻ ንግግሮች ላይ የተደረገ አንድ ጥናት፣ ኢትዮጵያዊ ሴቶች በፌስቡክ፣ በቴሌግራም እና በኤክስ የሚፈፀም ጾታዊ ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑን አመልክቷል።
ማያ ምስክር በዚህ ዙሪያ ከአዲስ አበባ ያደረሰችንን ዘገባ፣ ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።
Your browser doesn’t support HTML5
በኢንተርኔት ላይ የሚፈፀም ጥቃት ኢትዮጵያ ውስጥ የሴቶችን ድምፅ እያፈነ መሆኑን አንድ ጥናት አመለከተ
በኢንተርኔት ላይ የሚሰራጩ ተገቢ ይልሆኑ ስድቦች እና የጥላቻ ንግግሮች ላይ የተደረገ አንድ ጥናት፣ ኢትዮጵያዊ ሴቶች በፌስቡክ፣ በቴሌግራም እና በኤክስ የሚፈፀም ጾታዊ ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑን አመልክቷል።
ማያ ምስክር በዚህ ዙሪያ ከአዲስ አበባ ያደረሰችንን ዘገባ፣ ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።