ሩሲያ በዩክሬን ላይ ወረራ መፈጸሟ፣ በአገሪቱ የሚገኙ ፅኑ ታማሚዎችን፣ በተለይም ታዳጊ የካንሰር ታማሚዎችን አደጋ ላይ ጥሏል። በዩክሬን የሚገኝ አንድ በጎ አድራጊ ድርጅት በአሜሪካ ከሚገኘው ሴንት ጁድ የምርምር ሆስፒታል ጋራ በመተባበር፣ ዩክሬናውያኑ ሕፃናት በመላው ዓለም ሕክምና እንዲያገኙ በማድረግ ላይ ናቸው።
ኢሪና ሺንካሬንኮ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
በካንሰር የተጠቁ ዩክሬናውያን ሕፃናት በአሜሪካ ሕክምና እየተደረገላቸው ነው
ሩሲያ በዩክሬን ላይ ወረራ መፈጸሟ፣ በአገሪቱ የሚገኙ ፅኑ ታማሚዎችን፣ በተለይም ታዳጊ የካንሰር ታማሚዎችን አደጋ ላይ ጥሏል። በዩክሬን የሚገኝ አንድ በጎ አድራጊ ድርጅት በአሜሪካ ከሚገኘው ሴንት ጁድ የምርምር ሆስፒታል ጋራ በመተባበር፣ ዩክሬናውያኑ ሕፃናት በመላው ዓለም ሕክምና እንዲያገኙ በማድረግ ላይ ናቸው።
ኢሪና ሺንካሬንኮ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።