በካንሰር የተጠቁ ዩክሬናውያን ሕፃናት በአሜሪካ ሕክምና እየተደረገላቸው ነው

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በካንሰር የተጠቁ ዩክሬናውያን ሕፃናት በአሜሪካ ሕክምና እየተደረገላቸው ነው

ሩሲያ በዩክሬን ላይ ወረራ መፈጸሟ፣ በአገሪቱ የሚገኙ ፅኑ ታማሚዎችን፣ በተለይም ታዳጊ የካንሰር ታማሚዎችን አደጋ ላይ ጥሏል። በዩክሬን የሚገኝ አንድ በጎ አድራጊ ድርጅት በአሜሪካ ከሚገኘው ሴንት ጁድ የምርምር ሆስፒታል ጋራ በመተባበር፣ ዩክሬናውያኑ ሕፃናት በመላው ዓለም ሕክምና እንዲያገኙ በማድረግ ላይ ናቸው።

ኢሪና ሺንካሬንኮ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።