ዩክሬን በጦርነቱን እንድታሸንፍ እስካሁን አጋሮቿ ድጋፍ እያደረጉላት ቢሆንም በፕሬዚደንት ቮሎዶሚር ዘለንስኪ እና በከፍተኛው ጄነራላቸው ቫለሪ ዞልዠኒ መካከል የተፈጠረው ክፍፍል ሀገሪቱ የሩሲያን ጥቃት የመቋቋም አቅሟ ላይ ተጽዕኖ እንዳያስከትል አስግቷል።
አና ቼርኒኮቫ ከኪቭ ያደረሰችንን ዘገባ ኤደን ገረመው እንደሚከተለው አሰናድታዋለች።
Your browser doesn’t support HTML5
የዩክሬን የፖለቲካ እና ወታደራዊ የውስጥ ክፍፍል አስግቷል
ዩክሬን በጦርነቱን እንድታሸንፍ እስካሁን አጋሮቿ ድጋፍ እያደረጉላት ቢሆንም በፕሬዚደንት ቮሎዶሚር ዘለንስኪ እና በከፍተኛው ጄነራላቸው ቫለሪ ዞልዠኒ መካከል የተፈጠረው ክፍፍል ሀገሪቱ የሩሲያን ጥቃት የመቋቋም አቅሟ ላይ ተጽዕኖ እንዳያስከትል አስግቷል።
አና ቼርኒኮቫ ከኪቭ ያደረሰችንን ዘገባ ኤደን ገረመው እንደሚከተለው አሰናድታዋለች።