የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና የሶማሊያ መንግሥት በሶማሊያ ያሉ ሰብአዊ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የ1.6 ቢሊዮን ዶላር ጥያቄ አቅርበዋል። እንደ አውሮፓውያን የቀን አቆጣጠር የ2024 ዓ.ም ሰብአዊ ፍላጎቶች መርሃ ግብር፣ በዚህ ዓመት
ከ5 ሚሊዮን በላይ ለሆኑ ሶማሊያውያን የህይወት አድን ድጋፍ ለመስጠት ይፈልጋል፡፡
መሃመድ አህመድ ከከሞቃድሾ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
ሶማሊያ ለሰብአዊ ምላሽ 1.6 ቢሊዮን ዶላር ርዳታ ጠየቀየች
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና የሶማሊያ መንግሥት በሶማሊያ ያሉ ሰብአዊ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የ1.6 ቢሊዮን ዶላር ጥያቄ አቅርበዋል። እንደ አውሮፓውያን የቀን አቆጣጠር የ2024 ዓ.ም ሰብአዊ ፍላጎቶች መርሃ ግብር፣ በዚህ ዓመት
ከ5 ሚሊዮን በላይ ለሆኑ ሶማሊያውያን የህይወት አድን ድጋፍ ለመስጠት ይፈልጋል፡፡
መሃመድ አህመድ ከከሞቃድሾ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።