ዩክሬናውያን ስደተኞች ሕክምና እንዲያገኙ ኒው ዮርክ በሚገኙ በጎ ፈቃደኖች እየታገዙ ነው

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ዩክሬናውያ ስደተኞች ሕክምና እንዲያገኙ ኒው ዮርክ በሚገኙ በጎ ፈቃደኖች እየታገዙ ነው

በአገራቸው የሚካሄደውን ጦርነት ሸሽተው ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለተሰደዱ ዩክሬናውያን፣ የጤና አገልግሎት ማግኘት ከፈተናዎቻቸው ትልቁ ነው። ኒውዮርክ የደረሱ ስደተኞችን ለመርዳት በጎ ፈቃደኞች የተሰባሰቡበት ቡድን ዩክሬናውያኑን የሕክምና አገልግሎት የሚያገኙበት የጤና አገልግሎት አዘጋጅቷል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪዲዮ ፋይል ያገኛሉ)