ቻይና በሰብአዊ መብቶች አያያዝ ወቀሳ እና ትችት ደረሰባት

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ቻይና በሰብአዊ መብቶች አያያዝ ወቀሳ እና ትችት ደረሰባት

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ም/ቤት፣ ሀገራት እርስ በርሳቸው የሰብአዊ መብቶች አያያዛቸውን የሚገመግሙበትና አስገዳጅ ተፈጻሚነት የሌለው ምክረ ሐሳብ የሚቀባበሉበት መድረክ፣ ትላንት ማክሰኞ የቻይናን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ መርምሯል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።