በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ም/ቤት፣ ሀገራት እርስ በርሳቸው የሰብአዊ መብቶች አያያዛቸውን የሚገመግሙበትና አስገዳጅ ተፈጻሚነት የሌለው ምክረ ሐሳብ የሚቀባበሉበት መድረክ፣ ትላንት ማክሰኞ የቻይናን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ መርምሯል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
ቻይና በሰብአዊ መብቶች አያያዝ ወቀሳ እና ትችት ደረሰባት
በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ም/ቤት፣ ሀገራት እርስ በርሳቸው የሰብአዊ መብቶች አያያዛቸውን የሚገመግሙበትና አስገዳጅ ተፈጻሚነት የሌለው ምክረ ሐሳብ የሚቀባበሉበት መድረክ፣ ትላንት ማክሰኞ የቻይናን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ መርምሯል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።