ታቦታት በበርካታ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ታጅበው ወደ ማደሪያቸው አምርተዋል፡፡ወደ ጃንሜዳ ጥምቀተ ባሕር ታቦታትን እየሸኙ አስተያየታቸውን የሰጡን ምዕመናን፣ ኢትዮጵያውያን ከኢየሱስ ጥምቀት በመማር አንድነትን ሊጠብቁ ይገባል ብለዋል። የሀገሪቱ ችግሮች በውይይት እንዲፈቱም ጠይቀዋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የጥምቀት ከተራ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ተከብሯል
ታቦታት በበርካታ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ታጅበው ወደ ማደሪያቸው አምርተዋል፡፡ወደ ጃንሜዳ ጥምቀተ ባሕር ታቦታትን እየሸኙ አስተያየታቸውን የሰጡን ምዕመናን፣ ኢትዮጵያውያን ከኢየሱስ ጥምቀት በመማር አንድነትን ሊጠብቁ ይገባል ብለዋል። የሀገሪቱ ችግሮች በውይይት እንዲፈቱም ጠይቀዋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ፡፡