የጥምቀት ከተራ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ተከብሯል

Your browser doesn’t support HTML5

የጥምቀት ከተራ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ተከብሯል

ታቦታት በበርካታ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ታጅበው ወደ ማደሪያቸው አምርተዋል፡፡ወደ ጃንሜዳ ጥምቀተ ባሕር ታቦታትን እየሸኙ አስተያየታቸውን የሰጡን ምዕመናን፣ ኢትዮጵያውያን ከኢየሱስ ጥምቀት በመማር አንድነትን ሊጠብቁ ይገባል ብለዋል። የሀገሪቱ ችግሮች በውይይት እንዲፈቱም ጠይቀዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ፡፡