በናይጄሪያ የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ተሟጋቾች፣ አገሪቱን ከረኀብ አፋፍ ለማዳን፣ አስቸኳይ ርምጃ እንዲወሰድ ጠይቀዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአሁኑ ጊዜ፣ ከ15 በመቶ በላይ የሚኾነው የአገሪቱ ሕዝብ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት እንዳለበትና ቁጥሩ እየጨመረ እንደኾነ አመልክቷል፡፡
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪዲዮ ዘገባ ያገኛሉ)
Your browser doesn’t support HTML5
ናይጄሪያን ከረኀብ አፋፍ ለመታደግ ተሟጋቾች አስቸኳይ ጥሪ አቀረቡ
በናይጄሪያ የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ተሟጋቾች፣ አገሪቱን ከረኀብ አፋፍ ለማዳን፣ አስቸኳይ ርምጃ እንዲወሰድ ጠይቀዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአሁኑ ጊዜ፣ ከ15 በመቶ በላይ የሚኾነው የአገሪቱ ሕዝብ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት እንዳለበትና ቁጥሩ እየጨመረ እንደኾነ አመልክቷል፡፡
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪዲዮ ዘገባ ያገኛሉ)