በኒው ዮርክ የሚኖሩ በርካታ የሄይቲ ተወላጆች፣ የፍልሰተኞች ጉዳይንም ኾነ ወንጀልን አስመልክቶ ለሚወጡ ሐሰተኛ መረጃዎች ተጋላጭ ኾነዋል።
አንድ ታማኝ የዳያስፖራ ጋዜጣ ግን፣ ይህን ሐሳዊነት እየተዋጋ ይገኛል።
ክሪስቲና ሴይሴዶ ስሚት ከብሩክሊን የላከችውን ዘገባ ነው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የሄይቲ የዳያስፖራ ጋዜጣ ሐሰተኛ ወሬዎችን እየተዋጋ ነው
በኒው ዮርክ የሚኖሩ በርካታ የሄይቲ ተወላጆች፣ የፍልሰተኞች ጉዳይንም ኾነ ወንጀልን አስመልክቶ ለሚወጡ ሐሰተኛ መረጃዎች ተጋላጭ ኾነዋል።
አንድ ታማኝ የዳያስፖራ ጋዜጣ ግን፣ ይህን ሐሳዊነት እየተዋጋ ይገኛል።
ክሪስቲና ሴይሴዶ ስሚት ከብሩክሊን የላከችውን ዘገባ ነው፡፡