የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን አሜሪካውያን እስራኤልን እና ዩክሬንን በገንዘብ እንዲደግፉ ትናንት ምሽት ከቢሯቸው ሆነው ባስተላለፉት መልዕክት ጠይቀዋል። ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ጥሪውን ያስተላለፉት፣ ለእስራኤል ያላቸውን ድጋፍ ለማሳየት ሀገሪቱን ጎብኝተው በተመለሱ ማግሥት ነው።
የዋይት ሃውስ ዘጋቢያችን ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
ባይደን ሐማስን ከፑቲን ጋር አመሳሰሉ፤ አሜሪካውያን እስራኤልን እና ዩክሬንን እንዲደግፉ ጠየቁ
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን አሜሪካውያን እስራኤልን እና ዩክሬንን በገንዘብ እንዲደግፉ ትናንት ምሽት ከቢሯቸው ሆነው ባስተላለፉት መልዕክት ጠይቀዋል። ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ጥሪውን ያስተላለፉት፣ ለእስራኤል ያላቸውን ድጋፍ ለማሳየት ሀገሪቱን ጎብኝተው በተመለሱ ማግሥት ነው።
የዋይት ሃውስ ዘጋቢያችን ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።