በቀጠለው የሩሲያ የዩክሬን ጦርነት፣ ክፉኛ ተጎድተው በውጭ አገር የሕክምና ርዳታ ያገኙ ዩክሬናውያን፣ ወደ አገራቸው መመለስ ይዘዋል። ያና ስቴፓኔንኮ እና እናቷ፣ ከአንድ ዓመት የሕክምና ክትትል ከጉዳታቸው እንዲያገግሙ ከተደረጉ በኋላ፣ ወደ ሊቪቭ ተመልሰው መኖር ጀምረዋል።
ኦሜላን ኦስቸድላያክ ያጠናቀረውን ዘገባ፣ አሉላ ከበደ ያቀርበዋል።
Your browser doesn’t support HTML5
በጦርነቱ የተጎዱ ዩክሬናውያን ቤተሰቦች አገግመው ወደ አገራቸው እየተመለሱ ነው
በቀጠለው የሩሲያ የዩክሬን ጦርነት፣ ክፉኛ ተጎድተው በውጭ አገር የሕክምና ርዳታ ያገኙ ዩክሬናውያን፣ ወደ አገራቸው መመለስ ይዘዋል። ያና ስቴፓኔንኮ እና እናቷ፣ ከአንድ ዓመት የሕክምና ክትትል ከጉዳታቸው እንዲያገግሙ ከተደረጉ በኋላ፣ ወደ ሊቪቭ ተመልሰው መኖር ጀምረዋል።
ኦሜላን ኦስቸድላያክ ያጠናቀረውን ዘገባ፣ አሉላ ከበደ ያቀርበዋል።