በጦርነቱ የተጎዱ ዩክሬናውያን ቤተሰቦች አገግመው ወደ አገራቸው እየተመለሱ ነው

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በጦርነቱ የተጎዱ ዩክሬናውያን ቤተሰቦች አገግመው ወደ አገራቸው እየተመለሱ ነው

በቀጠለው የሩሲያ የዩክሬን ጦርነት፣ ክፉኛ ተጎድተው በውጭ አገር የሕክምና ርዳታ ያገኙ ዩክሬናውያን፣ ወደ አገራቸው መመለስ ይዘዋል። ያና ስቴፓኔንኮ እና እናቷ፣ ከአንድ ዓመት የሕክምና ክትትል ከጉዳታቸው እንዲያገግሙ ከተደረጉ በኋላ፣ ወደ ሊቪቭ ተመልሰው መኖር ጀምረዋል።

ኦሜላን ኦስቸድላያክ ያጠናቀረውን ዘገባ፣ አሉላ ከበደ ያቀርበዋል።