ሂዩማን ራይትስ ዎች ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ፣ የሩዋንዳን መንግሥት፣ በመጠነ ሰፊ የእመቃ ርምጃዎች ከሷል፡፡
የመብቶች ተሟጋች ተቋሙ፣ የአገሪቱ መንግሥት፣ “የነቀፌታ አስተያየት በሚሰነዝሩበት ዜጎች እና ከሀገር ውጭ በሚኖሩ ተቃዋሚዎቹ ላይ በሚፈጽመው ግድያ፣ አፈና እና ወከባ፣ ተቺዎቹን ዝም ለማሰኘት እየሞከረ ነው፤” ሲል ወንጅሎታል፡፡
ሄንሪ ሪጅዌል ከለንደን ያጠናቀረውን ዘገባ ነው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ሩዋንዳ፡ በዓለም ዙሪያ ተችዎቿን ዝም ለማሰኘት “ሁከትን መሣሪያ ማድረጓን” ሂዩማን ራይትስ ዎች ከሰሰ
ሂዩማን ራይትስ ዎች ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ፣ የሩዋንዳን መንግሥት፣ በመጠነ ሰፊ የእመቃ ርምጃዎች ከሷል፡፡
የመብቶች ተሟጋች ተቋሙ፣ የአገሪቱ መንግሥት፣ “የነቀፌታ አስተያየት በሚሰነዝሩበት ዜጎች እና ከሀገር ውጭ በሚኖሩ ተቃዋሚዎቹ ላይ በሚፈጽመው ግድያ፣ አፈና እና ወከባ፣ ተቺዎቹን ዝም ለማሰኘት እየሞከረ ነው፤” ሲል ወንጅሎታል፡፡
ሄንሪ ሪጅዌል ከለንደን ያጠናቀረውን ዘገባ ነው፡፡