የሪፐብሊካን ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች፣ ነገ ረቡዕ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ክርክር ያደርጋሉ። ለክርክር የተመረጠው ቦታ፣ አንድ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የወግ አጥባቂ ምልክት ተደርገው የሚታዩ ሰው፣ የነበራቸውን አቋም እና አመለካከት በምልሰት የሚያስታውስ ነው።
የቪኦኤ የዋሽንግተን ከፍተኛ ዘጋቢ ካሮሊን ፕረሱቲን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
የሪፐብሊካን ፓርቲ ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች ነገ በሬገን ቤተ መጻሕፍት ክርክር ያደርጋሉ
የሪፐብሊካን ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች፣ ነገ ረቡዕ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ክርክር ያደርጋሉ። ለክርክር የተመረጠው ቦታ፣ አንድ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የወግ አጥባቂ ምልክት ተደርገው የሚታዩ ሰው፣ የነበራቸውን አቋም እና አመለካከት በምልሰት የሚያስታውስ ነው።
የቪኦኤ የዋሽንግተን ከፍተኛ ዘጋቢ ካሮሊን ፕረሱቲን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።