የኦሞ ወንዝ ሙላት የዳሰነች ወረዳ አርብቶ አደሮችን አፈናቀለ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሞ ወንዝ ሙላት የዳሰነች ወረዳ አርብቶ አደሮችን አፈናቀለ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ፣ የኦሞ ወንዝ ሞልቶ እና አቅጣጫውን ስቶ በመውጣቱ፣ የአካባቢውን አርብቶ አደሮች እንዳፈናቀለ፣ የዞኑ አስተዳደር ገለጸ።

የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ እና የፍትሕ መምሪያ ሓላፊ አቶ ተመስገን ጋርሾ ለአሜሪካ ድምፅ እንደገለጹት፣ በጎርፉ ምክንያት ቀደም ብለው ከተፈናቀሉት ከ60ሺሕ በላይ አርብቶ አደሮች በተጨማሪ፣ በተመሳሳይ ቁጥር የሚገመቱ አርብቶ አደሮች በስጋት ውስጥ ይገኛሉ፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።