የሱዳን ግጭት በደቡብ ሱዳን ዴሞክራሲያዊ ሽግግር ላይ ተጽእኖ እንዳያሳድር አስግቷል

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የሱዳን ግጭት በደቡብ ሱዳን ዴሞክራሲያዊ ሽግግር ላይ ተጽእኖ እንዳያሳድር አስግቷል

በሱዳን የነበሩ ደቡብ ሱዳናውያን፣ ጦርነትን ሽሽት ወደ አገራቸው በመመለስ ላይ ናቸው። የተመድ ተንታኞች እንደሚሉት ግን፣ ኹኔታው የጎሣ ግጭትን ሊጭርና አገሪቱ ወደ ዴሞክራሲ የምታደርገውን ሽግግር አደጋ ላይ ሊጥል ይችላል። ሪንክ በተሰኘው የደቡብ ሱዳን የጀልባ ማራገፊያ ዳርቻ የደረሱ ተመላሾች፣ ሌላ ጀልባ ይዘው፣ በነጭ ዓባይ ላይ አድርገው ማላካል ወደተባለች ከተማ ለመጓዝ በዝግጅት ላይ ናቸው።

የቪኦኤው ሄንሪ ውልኪንስ፣ ተመላሾችንና ተንታኞችን አናግሮ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።