በድሬዳዋ፣ የወባ እና የደንጌ ትኩሳት ወረርሽኝ እንደተከሠተ፣ የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታወቀ። ቪኦኤ ያነጋገራቸው ሕሙማን በበኩላቸው የያዛቸው በሽታ “ቺኩንጉንያ” እንደሆነ ሲገልፁ፤ ጤና ቢሮው ግን፣ “በቺኩንጉንያ የታመመ አንድም ሰው የለም፤” ብሏል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን ዘገባ ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
የወባ እና የደንጌ ትኩሳት ድሬደዋ መከሠቱን አስተዳደሩ ገለፀ
በድሬዳዋ፣ የወባ እና የደንጌ ትኩሳት ወረርሽኝ እንደተከሠተ፣ የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታወቀ። ቪኦኤ ያነጋገራቸው ሕሙማን በበኩላቸው የያዛቸው በሽታ “ቺኩንጉንያ” እንደሆነ ሲገልፁ፤ ጤና ቢሮው ግን፣ “በቺኩንጉንያ የታመመ አንድም ሰው የለም፤” ብሏል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን ዘገባ ይከታተሉ።